Saturday, September 18, 2021

መንፈሳዊነት የራቀው የዘመናችን ጵጵስና (Source: Omega TV)

 


ደሕንነት እና ፍትኅ ለትግራይ

የደሕንነት እና ፍትኅ ለትግራይ ምክትል ፕሬዝደንት ፕሮፈሰር ሙሉጌታ ገብረእግዚዓብሔር በበኩላቸው "የአሜሪካ መንግሥት አቋም ግልጽ ነው። እኛም እንደግፈዋለን።" ሲሉ ተናግረዋል። ፕሮፈሰር ሙሉጌታ ለዶይቼ ቬለ "አንዱ የአሜሪካ መንግሥት እያለ ያለው ነጻ የሆነ ዓለም አቀፍ አካል ምርመራውን ያካሒደው ነው የሚለው። በዚህ ላይ ደግሞ የመንገዶች መዘጋት፣ የሰብዓዊ ዕርዳታ እንዳይገባ መከልከል፣ የመብራት መጥፋት፣ የስልክ መጥፋት፣ የቴሌኮምዩንኬሽን አውታሮች መዘጋጋት እንዲነሳ ነው ጥሪ እያቀረቡ ያሉት" ብለዋል።


ታሪኩ ኃይሉ 
ኂሩት መለሰ
እሸቴ በቀለ

No comments:

Post a Comment

Note: Only a member of this blog may post a comment.